መልሶ ለማቋቋምና ለዘላቂ ልማት የሚውል ከዴንማርክ፣ ከጃፓንና ከተባበሩት መንግሥታት የልማት መርኃግብር – ዩኤንዲፒ በተገኘ አምስት ሚሊየን ዶላር 5 ሺህ ሰዎች በመጀመሪያ ዙር ተጠቃሚ እንደሚሆኑ የመርኃግብሩ የኢትዮጵያ ኃላፊ ተናግረዋል፡፡
መልሶ ለማቋቋምና ለዘላቂ ልማት የሚውል ከዴንማርክ፣ ከጃፓንና ከተባበሩት መንግሥታት የልማት መርኃግብር – ዩኤንዲፒ በተገኘ አምስት ሚሊየን ዶላር 5 ሺህ ሰዎች በመጀመሪያ ዙር ተጠቃሚ እንደሚሆኑ የመርኃግብሩ የኢትዮጵያ ኃላፊ ተናግረዋል፡፡
9 July 2019 Amnesty International The Ethiopian government risks rolling back the great progress it made on media freedom last year, said Amnesty International, after the government announced plans to charge journalists and media outlets for their reporting on the…
ኢንተርናሽናል ሪቫይቫል ሚኒስትሪ የተሰኘ ድርጅት በሚቀጥለው ዓመት እንደሚካሄድ በሚጠበቀው ሀገር አቀፍ ምርጫ ምቹ ሁኔታ ለመፍጠር የብሄራዊ መግባባት ፕሮጀክት ቀርፆ እንቅስቃሴ መጀመሩን አስታወቀ፡፡
ኢንተርናሽናል ሪቫይቫል ሚኒስትሪ የተሰኘ ድርጅት በሚቀጥለው ዓመት እንደሚካሄድ በሚጠበቀው ሀገር አቀፍ ምርጫ ምቹ ሁኔታ ለመፍጠር የብሄራዊ መግባባት ፕሮጀክት ቀርፆ እንቅስቃሴ መጀመሩን አስታወቀ፡፡
DW : አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ እና የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ ያዘጋጁት መድረክ በደቡብ ክልል በበረከቱት የክልል እንሁን ጥያቄዎች ላይ መክሯል። በውይይቱ የተጋበዙ የሲዳማ ልሂቃን ሳይገኙ ቀርተዋል። በክልል ደረጃ ራሳቸውን ማስተዳደር የሚችሉ ብሄር ብሄረሰቦች በውስጣቸው ያሉ ሌሎችን አናሳ የብሄርና ብሄረሰብ አባላት እንዴት…
DW : ሶስት የሲዳማ የፖለቲካ ፓርቲዎች ምርጫ ቦርድ የሲዳማ ሕዝበ ውሳኔ የሚካሔድበትን ጊዜ በሚቀጥሉት አምስት ቀናት ውስጥ እንዲያሳውቅ ጠየቁ። የደቡብ ክልል ምክር ቤት ጉዳዩን ትኩረት ሰጥቶ እንዲያስፈፅም የጠየቁት ፓርቲዎቹ የተጠየቀው ሳይፈጸም ቀርቶ ለሚፈጠር ፖለቲካዊ እና ሕዝባዊ ጫና ተጠያቂዎቹ ሁለቱ ተቋማት…
በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ማንዱራ ወረዳ ሰባት ሰዎችን በመግደል የተጠረጠሩ 14 ግለሰቦችን መያዙን የክልሉ ፀጥታና ሰላም ግንባታ ቢሮ አስታወቀ፡፡
በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ማንዱራ ወረዳ ሰባት ሰዎችን በመግደል የተጠረጠሩ 14 ግለሰቦችን መያዙን የክልሉ ፀጥታና ሰላም ግንባታ ቢሮ አስታወቀ፡፡
DW የኢትዮጵያ መንግሥት ባለፈው ዓመት በመገናኛ ብዙኃን ነጻነት ላይ ያደረገው ከፍተኛ መሻሻል የኋሊት የመቀልበስ አደጋ ተጋርጦበታል ሲል የዓለም አቀፉ የመብት ተሟጋች ድርጅት አሳሰበ። ዓለም አቀፉ የመብት ተሟጋች ድርጅት ዛሬ ባሰራጨዉ ዘገባ እንዳለዉ መንግሥት ሰሞኑን ጋዜጠኞችን ማሰሩና የሐገሪቱ መከላከያ ሚንስቴር ወታደራዊ…
ዶቼ ቬለ «DW» «ፍርድ ቤቶች ራሳቸዉን ሊፈትሹ ይገባል» ሲል የባልደራስ ምክር ቤት ሰብሳቢ ጋዜጠኛ እና የመብት ተሟጋች እስክንድር ነጋ አመለከተ። ጋዜጠኛው ይህን የተናገረዉ የባልደራስ ዋና ጸሐፊ ጋዜጠኛ ኤልያስ ገብሩ እና የበረራ ጋዜጣ እንዲሁም የአስራት ቴሌቪዥን ጋዜጠኛ በሪሁን አደራ መታሠራቸዉን ተከትሎ…
በምስራቅ ሀረርጌ ዞን ሜታ ወረዳ የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄን በገንዘብ ትረዳላችሁ በሚል ተጠርጥረው ታስረው የነበሩ 56ቱም ተጠርጣሪዎች ከ10 ቀን ቆይታ በኋላ የዋስትና መብታቸው ተከብሮ ከእስር ተለቀዋል፡፡
በምስራቅ ሀረርጌ ዞን ሜታ ወረዳ የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄን በገንዘብ ትረዳላችሁ በሚል ተጠርጥረው ታስረው የነበሩ 56ቱም ተጠርጣሪዎች ከ10 ቀን ቆይታ በኋላ የዋስትና መብታቸው ተከብሮ ከእስር ተለቀዋል፡፡
በዩናይትድ ስቴትስ የእንግሊዝ አምባሳደር ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕ “እርባና ቢስ”፣ “በራስ መተማመን የጎደላቸው” እና “ብቃት የሌላቸው”፤ አስተዳደራቸውም “በተለየ ሁኔታ የተመሣቀለ” እንደሆነ በመግለፅ ማዋደቃቸው ይፋ ከወጣ በኋላ ከአምባሳደሩ ጋር “ከእንግዲህ እንደማይሠሩ” ፕሬዚዳንቱ አስታውቀዋል።
ኢራን የየኒውክሊየር መርሃ ግብሩዋን የሚገድበውን ስምምነት የማክበሩዋን ጉዳይ በተመለከተ ሁሉም ወገኖች በአስቸኳይ ተሰብስበው ኣንዲነጋገሩበት አውሮፓውያኑ የውሉ ፈራሚዎች እየጠየቁ ናቸው።