After General Seare Mokonnen, the Chief of Staff of the Ethiopian armed forces and his colleague Major General Gezae Abera were murdered in the home of the former by his own body guard in an attempted coup d’etat on 15…
By Damo Gotamo The flawed constitution of Ethiopia stipulates that a national election is to be held once in every fifth year. Under the TPLF dictatorial regime, the country held four sham elections. In all those farce elections, the EPRDF…
በመከላከያ ሚኒስቴር የኢንዶክትሬኔሽን ዳይሪከቶሬት ዳይሪክተር ሜ/ጄ መሀመድ ተሰማ ሐምሌ 1 ቀን 2011 ዓ.ም ወቅታዊ ጉዳዮችን በተመለከተ ጋዜጣዊ መግለጫ መስጠታቸው ይታወቃል፡፡ በርካታ ጉዳዮችንም አንስተው ለማብራራት ሞክረዋል፡፡ በርግጥ የጄነራል መሀመድ መልዕክት ማጠንጠኛ የ‹መከላከያን ስም የሚያጠፉ›፣ ‹አመራሩን እና ሰራዊቱን ለማራራቅ የሚያሴሩ› ጋዜጠኞች እና…
ድጋፌ ደባልቄሃምሌ 2019 በኢትዮጵያ አሁን ለሚታየው ውጥንቅጥ መፍትሄው ፖለቲካዊ ብቻ አይደለም ኢትዮጵያ ውስጥ ዛሬ ዲሞክራሲ የለም ሊኖርም አይችልም:: ዲሞክራሲን ተቋማዊ በሆነ መንገድ ለመገንባት የሚያስችሉ ተሰፋ ሰጪ ሁኔታዎች ግን አሉ፡፡በመሆኑም ለውጡን ተከትሎ የዲሞክራሲ ስርአትን በተቋማዊ መልክ ለመገንባት የሚያስችሉ መሰረቶች እየተጣሉ ነው፡፡…
After the honor of hosting the 2020 African Nations Championships (CHAN) was transferred to Cameron from Ethiopia, the Walias are set to commence their preparations in the coming week. The…
ለሙዚቀኝነት ብዙም ክብር ከማይቸር ማህበረሰብ መውጣቷን የምትናገረው ዋንሪያ አባላ፣በቅርቡ በእኝዋክኛ የተጫወተቻቸው ሙዚቃዎች መልካም ምላሽ እያስገኙላት ነው፡፡
የአዴፓ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ሕወሓትን በተመለከተ ያወጣው መግለጫ የድርጅቱን ምንነትና ተልዕኮ ምን እንደሆነ በዘገየ መልኩም ቢሆን ባግባቡ የተገነዘበው እንደሆነ ያሳያል:: አገራችን ለገባችበት ሁለንተናዊ ችግር ፈጣሪውና ተጠያቂው ሕወሓት መሆኑን አጋልጡዋል:: ሕወሓት የዐማራ ሕዝብ ጠላት መሆኑን የ1968 ዓም ፕሮግራማቸውን ዋቢ አድርጎ ለአባላቱና…
እንደምናየው ኢሕአዴግ ሞቷል፡፡ እህት ፓርቲዎች በይፋ ጠመንጃ መማዘዝ ቀራቸው እንጂ አገሪቷ ወደ ዮጎዝላቪያ እጣ ፋንታ እያንደረደሯት ነው፡፡ ቲም ለማ የተባለው የእነ ጠ/ሚ ዓብይ ቡድን ባሕርዳር ላይ “ኢትዮጵያዊነት ሱስ ነው::” ሲል ላለፉት 50 ዓመታ የኦሮሞ ልሒቃን ከነበሩበት የደንቆሮ ጎጠኝነት ቅርቃር ውስጥ እራሱን…
Dawit Endeshaw ADDIS ABABA (Reuters) – A failed regional coup in Ethiopia has exposed rare divisions in the alliance that has dominated the country for three decades, with two of the four ethnic parties that form the ruling coalition trading…
በተለያዩ የኦሮሚያ አካባቢዎች አመራሮቹና አባላቱ በሰበብ አስባብ እየታሠሩበት መሆኑን የገለፀው የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ፤ በየአካባቢው ህዝባዊ ውይይት ለማካሄድ መቸገሩንም አስታውቋል፡፡ በነቀምት የዞኑ የአፌኮ ጽ/ቤት አደራጅና ሰብሳቢ፣ በሆሮ ጉዳሩ የጽ/ቤት ኃላፊን ጨምሮ በኢሊባቡር፣ በምዕራብ ሀረርጌ፣ በምስራቅ ሸዋ፣ በቄለም ወለጋና በተለያዩ አካባቢዎች…
ባለፈው ቅዳሜ ተማሪዎቹን ያስመረቀው አርሲ ዩኒቨርሲቲ በምረቃ ስነስርዓቱ ላይ ሂውማን ብሪጅ የተባለው አለማቀፍ ግብረሰናይ ድርጅት በአገሪቱ ለሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎች፣ ሆስፒታሎችና ክሊኒኮች የህክምና ቁሳቁሶችን በመለገስ ላበረከተው አስተዋጽኦ እውቅና ለመስጠት የዋንጫና የምስክር ወረቀት ያበረከተ ሲሆን፣ ለሂውማን ብሪጅ የኢትዮጵያ ዋና ዳይሬክተር ለአቶ አዳሙ አንለይ…
BBC Amharic በዚህ ሳምንት መጀመሪያ ላይ ‘የማይሰበረው’ የተሰኘና በአቶ ኤርሚያስ አመልጋ ሕይወት ዙሪያ የሚያጠነጥን መጽሐፍ ለንባብ በቅቷል። በአቶ ኤርሚያስ ከአገር መሰደድና በተደጋጋሚ መታሰር በመቋረጡ የመጽሐፉ ዝግጅት ሰባት ዓመታትን ፈጅቷል። ስለ መጽሐፉ ዝግጅትና በመጨረሻ እንዴት ለህትመት እንደበቃ ጸሐፊውን አቶ አንተነህ ይግዛውን…
ኢህአዴግን ያጣበቀው ሙጫ እየለቀቀ ይሆን? BBC Amharic : የህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) ማዕከላዊ ኮሚቴ ያካሄደውን አስቸኳይ ስብሰባ ሰኔ 3 ቀን 2011 ዓ. ም አጠናቆ መግለጫ አውጥቷል። መግለጫው በርካቶችን ያስደነገጠ ሲሆን በተለይ አማራ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (አዴፓ) መረር ያለ ምላሽ እንዲሰጥ…
ቢቢሲ – በምዕራብ ኦሮሚያ ቄለም ወለጋ ዞን በየማለጊ ወለል ወረዳ የፀጥታና የደህንነት ባለሙያ አቶ ጫላ ነገሪ በታጣቂዎች ትላንት ሐምሌ 4፣2011ዓ.ም ተገደሉ። የዞኑ የፀጥታና አስተዳዳሪ ምክትል ኃላፊ አቶ መሀመድ ቦሩ ለቢቢሲ እንደገለፁት ግለሰቡ ከደምቢዶሎ ወደ ተጆ በህዝብ መመላለሻ ትራንስፖርት በመሄድ ላይ…